አዲስ አበባ

የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ስራ አስፈፃሚን ጨምሮ የተለያዩ አስፈፃሚ አካላትን ሹመቶች በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡

የአዲስ አበባ ምክር ቤት 2ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ስራ አስፈፃሚን ጨምሮ የተለያዩ አስፈፃሚ አካላትን ሹመቶች በማጽደቅ ተጠናቋል፡፡

ምክር ቤቱ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የቀረበለትን የተለያዩ አስፈፃሚ አካላትና ልዩ ልዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡

በዚህም መሰረት
1ኛ-ዶ/ር ጀማሉ ጀንበር
በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ የአረንጓዴ ልትና የከተማ ውበት ቢሮ ኃላፊ

2ኛ-አቶ ቢኒያም ምክሩ
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ኃላፊ

3ኛ-አቶ አብርሃም ታደሰ
የአዲስ አበባ ከተማ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ ኃላፊ

4ኛ-አቶ አደም ኑሪ
የአዲስ አበባ ከተማ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ

5ኛ-አቶ በላይ ደጀን
የአዲስ አበባ ከተማ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ

6ኛ-ወ/ሮ ሃቢባ ሲራጅ
የአዲስ አበባ ከተማ ቴክኒክና ትምህርት ስልጠና ቢሮ ሃላፊ

7ኛ-አቶ ካሳሁን ጎንፋ
የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ስራ አስፈጻሚ

8ኛ-ወ/ሮ እናትአለም መለሰ
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ

9ኛ-አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን
የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ

10ኛ-አቶ አያሌው መላኩን
የአዲስ አበባ አቤቱታ ሰሚ ጉባኤ ሰብሳቢ ሆነው በመሾም በምክርቤቱ አባላት ፊት ቀርበው ቃለመኀላ ፈፅመዋል::

ተመሳሳይ ልጥፎች

የተጀመረው ሃገራዊ የምክክር ሂደት ውጤታማ እንዲሆንና በውይይት የሚያምን ትውልድ እንዲፈጠር ሃገራዊ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡

admin

በለሚ እንጀራ ፋብሪካ ለሚሰሩ እናቶች ማመላለሻ የሚውሉ ሶስት መለስተኛ ተሽከርካሪዎች በስጦታ ተበረከቱ

admin

የሁለት ሪፈራል ሆስፒታሎች ፣ የቤቶችን እና የላፍቶ የገበያ ማዕከል ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

admin

አስተያየት ይስጡ