አዲስ አበባ

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን) ሚያዚያ 6/2015 ዓም

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል፡፡

በሌማት ትሩፋት የኑሮ ጫናን ለማቅለል የተጀመሩ የዶሮ እርባታ ሼዶች እና የወተት ላም “የለሚ ክላስተር” 15,000 ዶሮዎችን ለገበያ በማቅረብ የበዓል ገበያን በማረጋጋት ረገድ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ገልጸዋል፡፡

ተመሳሳይ ልጥፎች

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ለትውልድ ግንባታ ትኩረት በማድረግ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ ለመሆን በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ወደ ተመልካች እየመጣ መሆኑን አስታወቀ

admin

አዲስ አበባ አካባቢያዊነትን፣ ሀገራዊነትን እና ዓለም አቀፋዊነትን ያጣጣመች ከተማ እንድትሆን መስራት ያስፈልጋል-ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

admin

የዜጎችን የመሰረተ ልማት ጥያቄዎች ይበልጥ ለመመለስና ማህበራዊ ፍትህን ለማረጋገጥ የንብረት ገቢ ግብርን አሟጦ መጠቀም ይገባል-ረዳት ፕሮፌሰር ሙሴ በየነ

admin

አስተያየት ይስጡ