አዲስ አበባ

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን) ሚያዚያ 6/2015 ዓም

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል፡፡

በሌማት ትሩፋት የኑሮ ጫናን ለማቅለል የተጀመሩ የዶሮ እርባታ ሼዶች እና የወተት ላም “የለሚ ክላስተር” 15,000 ዶሮዎችን ለገበያ በማቅረብ የበዓል ገበያን በማረጋጋት ረገድ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ገልጸዋል፡፡

ተመሳሳይ ልጥፎች

የተጀመረው ሃገራዊ የምክክር ሂደት ውጤታማ እንዲሆንና በውይይት የሚያምን ትውልድ እንዲፈጠር ሃገራዊ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት ተናገሩ፡፡

admin

በለሚ እንጀራ ፋብሪካ ለሚሰሩ እናቶች ማመላለሻ የሚውሉ ሶስት መለስተኛ ተሽከርካሪዎች በስጦታ ተበረከቱ

admin

የሁለት ሪፈራል ሆስፒታሎች ፣ የቤቶችን እና የላፍቶ የገበያ ማዕከል ግንባታ ያለበትን ደረጃ ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

admin

አስተያየት ይስጡ