ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፓኪስታን ካራቺ ከተማ በሳምንት አራት ቀን የሚያደርገውን በረራ ዛሬ ማምሻውን ጀመረ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፓኪስታን ካራቺ ከተማ በሳምንት አራት ቀን የሚያደርገውን በረራ ዛሬ ማምሻውን ጀመረ

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን) ሚያዝያ 30/2015 ዓ.ም
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ20 አመታት በኋላ ዳግም ወደ ፓኪስታኗ የንግድ ከተማ ካራቺ በሳምንት አራት ቀን የሚያደርገውን በረራ ዛሬ ማምሻውን መጀመሩን ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

አየር መንገዱ ወደ ካራቺ ከተማ የጀመረው በረራ በሳምንት አራት ጊዜ የሚደርግ ሲሆን ይህም አየር መንገዱ ወደ እስያ የሚያደርገውን የበረራ መዳረሻ ወደ 37 ከፍ ያደርገዋል።

ተመሳሳይ ልጥፎች

የህይወት መሰዋዕትነት ለሚከፍለው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚሰጡትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ

admin

በፍትህ ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎችን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ መቀጠል አለበት:-አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

admin

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር አስተዋጽዖ ያላቸው ሁለት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

admin

አስተያየት ይስጡ