ኢትዮጵያ

“ኢትዮጵያ ማምረት ትችላለች“:-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

“ኢትዮጵያ ማምረት ትችላለች“:-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኤ ኤምኤን) ግንቦት 1/2015 ዓም

ኅብረትን፤ ልማትን፤ አንድነትን ገንዘብ ካደረግን ኢትዮጵያ ማምረት ትችላለች ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል ፡፡

በቂ መሬት፤ በቂ ውኃ፣ ሊያመርት የሚችል በቂ ወጣት፤ ምርትን መደገፍ የሚችል ኢነርጂ፤ በንጽጽር ሻል ያለ የፋይናንስ አቅርቦት፤ አስቻይ የሆነ የማምረቻ ዐውድ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለም አመልክቷል።

በማዕድን ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎች ለኢንዱስትሪው በከፍተኛ ደረጃ ግብዐት መሆን ይችላሉ ያለው ጽ/ቤቱ በግብርና ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎች በከፍተኛ ደረጃ ለኢንዱስትሪው ግብዐት መሆን ይችላሉ፤ ከፍተኛ የማደግ ፍላጎትም አለን ብሏል።

ስለዚህም የልማትን ምርት ማረጋገጥ እንችላለን ሲልም አመልክቷል

ተመሳሳይ ልጥፎች

የህይወት መሰዋዕትነት ለሚከፍለው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚሰጡትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ

admin

በፍትህ ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎችን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ መቀጠል አለበት:-አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

admin

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር አስተዋጽዖ ያላቸው ሁለት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

admin

አስተያየት ይስጡ