አዲስ አበባ

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ለትውልድ ግንባታ ትኩረት በማድረግ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ ለመሆን በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ወደ ተመልካች እየመጣ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ለትውልድ ግንባታ ትኩረት በማድረግ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ ለመሆን በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ወደ ተመልካች እየመጣ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኤ ኤም ኤን) ግንቦት 20/2015 ዓ.ም
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ለትውልድ ግንባታ ትኩረት በማድረግ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ ለመሆን በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ወደ ተመልካች እየመጣ መሆኑን አስታወቀ።

የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሳሁን ጎንፋ ፤ ሚዲያው ለትውልድ ግንባታ ትኩረት በማድረግ የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ ለመሆን በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ወደ ተመልካች እየመጣ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

ተቋሙ የጀመረውን ለውጥ ከግብ ለማድረስ ያስችለው ዘንድ በስትራቴጅክ እቅድ አዘገጃጀትና ሪፖርት ላይ ያተኮረ ስልጠና ለተቋሙ አመራሮች እየሰጠ ይገኛል።

በፅዮን ማሞ

ተመሳሳይ ልጥፎች

በቴክኔክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆቻችን በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናችውን 6244 ተመራቂዎች ዛሬ አስመርቀናል” ፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

admin

ምግባረ ሰናይ የአረጋውያን፣የአካል ጉዳተኞች እና የህፃናት መርጃ ማእከል ወደ መቄዶኒያ አረጋውያን ማቆያ ማእከልነት ተሸጋገረ።

admin

“በቴክኔክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆቻችን በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናችውን 6244 ተመራቂዎች ዛሬ አስመርቀናል” ፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

admin

አስተያየት ይስጡ