ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጌታቸው መለሰ(ዶ/ር) ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

You are currently viewing ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጌታቸው መለሰ(ዶ/ር) ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

AMN- ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌታቸው መለሰ(ዶ/ር) ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት ጌታቸው መለሰ(ዶ/ር) በማለፋቸው የተሰማኝን ጥልቅ ኀዘን ለመግለጽ እወዳለሁ ብለዋል፡፡

ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review