ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ የ2024 የባሎን ዶር ሽልማት አሸናፊ ሆነ Post published:October 29, 2024 Post category:ስፖርት AMN – ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም የ2024 የባሎን ዶር ሽልማት የተካሄደ ሲሆን፤ ስፔናዊው ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመሆን ውድድሩን አሸንፏል። የስፔን ብሄራዊ ቡድን እና የማንችስተር ሲቲ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሮድሪ የባሎን ዶር ሽልማት ከጆርጅ ዊሀ እጅ መቀበል ችሏል። በሴቶች ደግሞ ስፔናዊቷ ኮከብ አይታና ቦንማቲ ለሁለተኛ ጊዜ የባላንዶር አሸናፊ መሆን ችላለች፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጁድ ቤሊንግሃምን በቀይ ካርድ ያስወጡት ሊዊስ ጆዜ ሙኑዌራ ሞንቴሮ ከዳኝነት ታገዱ፤ February 21, 2025 የከተማችን ነዋሪ በአካልና በአዕምሮ የዳበረ እንዲሆን ማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን ባህል ማድረግ ያስፈልጋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 16, 2024 በ29ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ መርሀ ግብር አርሰናል እና ፉልሀም አሸነፉ፡፡ March 17, 2025