በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ተጀምራል

You are currently viewing በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ተጀምራል

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን )መስከረም 7/2016 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ዛሬ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተጀምራል፡፡

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማም በስምንት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ እንዲሁም በ35 የቅድመና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተጀምሯል።

የአመቱ የመጀመሪያው ቀን የመጀመሪያ ክፍለጊዜ በደማቅ ዝግጅት ተጀምሯል።

ተማሪዎች መምህራን እንዲሁም የምገባ እናቶችም በሰዓቱ ተገኝተው መማር ማስተማሩ በስኬት ተጀምሯል።

በፍቃዱ መለሰ

ትክክለኛውን የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዲጂታል ሚዲያ የትስስር አውታሮችን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን!

YouTube ➲ http://bit.ly/3itThRr

Telegram ➲ http://bit.ly/3W4puw9

Facebook ➲ https://bit.ly/3CJVgI8

Twitter ➲ http://bit.ly/3IKQ3TZ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review