- የሰነደ ሙአለ ንዋዮች ግብይት መጀመርን አስመልክታ “ምን ጥቅም ያስገኘልናል?” ስትል የዘርፉን ምሁራን ጠይቃለች፤
- ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል የሰው ተኮር ስራ ሁነኛ ማሳያነቱን ፈትሻለች፤
- በአለም አቀፍ ዳሰሳዋ የአፍሪካን የሃብታም ድሃነት “ለምን?” ስትል ተንትናለች፤
👉 በአንኳር ጉዳይዋ - የአዲስ አበባን የቱሪዝም መዳረሻዎች ቃኝታለች፤
👉በ”በህይወት መንገድ” - የአንጋፋው ፖለቲከኛና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ አቶ ቡልቻ ደመቅሳን የህያወት መንገድ በቅርበት ከሚያውቋቸው ሰዎች ጠይቃ አሰናድታለች፤
👉 በጥበብ ጥንቅሯ - የትዝታው ንጉስ ማህሙድ አህመድን የህይወት ዳናዎች ቃኝታለች፤
በተጨማሪም፦ ሳምንታዊ የጥበብ ስራዎች ሁነቶች ጥቆማ፣ ስፖርት፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ፍተሻና ሌሎችም ዘገባዎችን ይዛ ወደ አርስዎ መጥታለች።
👌 ከአዲስ ልሳን ጋር የፈካ ቅዳሜን ተመኘንላችሁ!!
በጉጉት የምትጠብቋት አዲስ ልሳን ጋዜጣ!በአዲስ አቀራረብና ገፅታ 2ኛ እትሟን እንሆ ትልዎታለች።በዛሬ እትሟ👉 በዜና ትንታኔዎቿ
