በ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚካፈለው የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ካሜሮን አቀና

You are currently viewing በ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚካፈለው የኢትዮጵያ ልዑክ ወደ ካሜሮን አቀና

AMN-ሰኔ 12/2016 ዓ.ም

በካሜሮን ዱዋላ ከተማ በሚደረገው በ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ካሜሮን ዱዋላ አቅንቷል ።

የኢ.አ.ፌ ምክትል ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ማስተዋል ዋለልኝ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ቡድኑን መሸኘታቸውን ከፌዴሬሽኑ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

#Addisababa

#Ethiopia

ትክክለኛውን የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዲጂታል ሚዲያ የትስስር አውታሮችን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን!

https://linktr.ee/AddisMediaNetwork

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review