ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በብጹዕ ወቅዱስ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ፍራንችስኮስ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ April 22, 2025 ዛሬ በከተማችን ያለውን የቡዝሃን ትራንስፖርት እጥረት እና የነዋሪዎችን እንግልት የሚቀንሱ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመግዛት ወደ ስምሪት አስገብተናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 1, 2025 የኮሪደር ልማት ሀገራዊ የክትመት ስርዓትን በተጨባጭ የቀየረ እሳቤ ነው፡-ፕሬዝዳንት ሙስጠፌ መሀመድ December 26, 2024
ዛሬ በከተማችን ያለውን የቡዝሃን ትራንስፖርት እጥረት እና የነዋሪዎችን እንግልት የሚቀንሱ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመግዛት ወደ ስምሪት አስገብተናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 1, 2025