አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች

You are currently viewing አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን )መስከረም 6/2016 ዓ.ም

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር የሴቶች ሩጫ በኬንያዊቷ አትሌት ፌይዝ ኪፕዬጎን ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን በመስበር ማሸነፏን የወርልድ አትሌቲክስ መረጃ ያሳያል።

አትሌቷ በዳይመንድ ሊግ አሸናፊ በመሆን ክብረ ወሰን የሰበረችው 14:00.21 በሆነ ሰዓት ሩጫውን በማጠናቀቅ ነው።

ትክክለኛውን የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ዲጂታል ሚዲያ የትስስር አውታሮችን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን!

YouTube ➲ http://bit.ly/3itThRr

Telegram ➲ http://bit.ly/3W4puw9

Facebook ➲ https://bit.ly/3CJVgI8

Twitter ➲ http://bit.ly/3IKQ3TZ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review