ከመላ ሀገሪቱ የተዉጣጡ የመገናኛ ብዙሀን አመራሮች እና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የኮሪደር ልማቶችን እየጎበኙ ነዉ

You are currently viewing ከመላ ሀገሪቱ የተዉጣጡ የመገናኛ ብዙሀን አመራሮች እና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የኮሪደር ልማቶችን እየጎበኙ ነዉ

AMN- ጥቅምት 21/2017 ዓ.ም

ከመላ ሀገሪቱ የተዉጣጡ የመገናኛ ብዙሀን አመራሮች እና ባለሙያዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የኮሪደር ልማቶችን እየጎበኙ ነዉ፡፡

የሚዲያ አመራሮቹ እና ባለሙያዎቹ በአዲስ አበባ ከተማ ልማት አብዝተዉ ስለመደነቃቸዉ ተናግረዋል፡፡

በቀጣይም የልማት ስራዉን እና የአዲስ አበባ የቱሪዝም ማዕከልነትን አጉልተዉ ለማሳየት ዝግጁ ስለመሆኑ ተናግረዋል፡፡

በከተማዋ የተሰሩ የልማት ስራዎችን የመጎብኘት ሂደቱ አሁንም እንደቀጠለ ነዉ፡፡

በተመስገን ይመር

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review