የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን እየጎበኙ ነው

You are currently viewing የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን እየጎበኙ ነው

AMN – ሚያዝያ 17/2017

የቱሪዝም ሚኒስቴር ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን በአዲስአበባ ላደረጉ አምባሳደሮች ባዘጋጀው በዚህ የጉብኝት መርሀግብር ላይ ከ20 በላይ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች እየተሳተፉ ይገኛሉ::

በጉብኝቱ ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም አቅም በተመለከተ በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ ገለፃ ተደርጎላቸዋል::

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም(ዩኔስኮ) ካስመዘገበቻቸው ዓለም አቀፍ ቅርሶች መካከል አንዱ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መሆኑን ከቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review