የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

You are currently viewing የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

AMN- የካቲት 7 /2017 ዓ. ም.

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

በዚህ መሰረት:-

1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን ካቢኔው ተወያይቶ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንዲቀርብ ወሳኔ አሳልፏል፡፡

2ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክ እና ሞያ ማሰልጠኛ ተቋማትን እንደገና ለማቋቋም በቀረበዉን ሪቂቀ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ ማሳለፉን ከከንቲባ ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review