የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ29ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መደበኛ የፖሊስ አባላት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት እያስመረቀ ነው

AMN – ጥር 3/2017 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ29ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መደበኛ የፖሊስ አባላት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት እያስመረቀ ይገኛል።

በስነ-ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

በሰብስቤ ባዩ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review