የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጣና ነሽ ፪ እና አነስተኛዋ ጀልባ ወደ ሀገር ቤት እያቀኑ መሆኑ ተገለጸ March 21, 2025 ከየካቲት 14 ጀምሮ ሀገር አቀፍ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ይሰጣል- የጤና ሚኒስቴር February 19, 2025 ከኢትዮጵያ እና ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የተርኪዬ እና የራሺያ ገዥ ፓርቲዎች አስታወቁ February 1, 2025