የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለሽግግር ፍትሕ ፖሊሲው ስኬታማነት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ December 16, 2024 በከተማዋ የተገነቡ ፕሮጀክቶች የነዋሪውን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ መሆናቸውን ተመልክተናል:- የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተሳታፊዎች January 30, 2025 በጣና ሃይቅ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠትና የቱሪዝም ፍሰቱን ለማሳደግ ታስባ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘች የምትገኘው ‘ጣናነሽ 2 ጀልባ’ አዳማ ከተማ ደርሳለች June 11, 2025
በጣና ሃይቅ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠትና የቱሪዝም ፍሰቱን ለማሳደግ ታስባ ወደ አገር ውስጥ እየተጓጓዘች የምትገኘው ‘ጣናነሽ 2 ጀልባ’ አዳማ ከተማ ደርሳለች June 11, 2025