የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ – አዲስ አበባ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር መፍታት ተችሏል-አቶ ጃንጥራር አባይ March 15, 2025 ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ከውጥረት ወጥተው ወደ ተሟላ የሁለትዮሽና ቀጠናዊ የትብብር ምዕራፍ ገብተዋል-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር February 28, 2025 በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ሕዝባዊ ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው February 22, 2025