ይህን ያውቁ ኖሯል?

You are currently viewing ይህን ያውቁ ኖሯል?

👉የአሁኑ አፍሪካ ህብረት “የአፍሪካ አንድነት ድርጅት” በሚል በግንቦት ወር 1955 ዓ.ም. ተመሠረተ፤

👉የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መቀመጫውን በኢትዮጵያ ዋና ከተማ በአዲስ አበባ አድርጎ በ32 የአፍሪካ ሀገራት ነው የተመሠረተው፤

👉የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት የወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ነበሩ፤

👉“የአፍሪካ አንድነት ድርጅት” የአፍሪካ ህብረት ወደሚል ስያሜ የተቀየረው በሐምሌ ወር 1994 ዓ.ም ነው፤

👉የአፍሪካ ህብረት አሁን ላይ 55 አባል ሀገራት አሉት፤

👉የአፍሪካ ህብረት ፓን አፍሪካኒዝም (መላ አፍሪካዊነት) በሚል ለአፍሪካውያን ሁሉ የሚያገለግል ፓስፖርት ሥራ ላይ ለማዋል እየሰራ ነው፤

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review