ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም በላቀ ደረጃ የማስጠበቅ አስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ November 9, 2024 ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ271 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ October 23, 2024 መዲናችን ወደ ዓለም መዲናነት እያደገች ነው November 9, 2024
የመከላከያ ሠራዊት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ብሔራዊ ጥቅም በላቀ ደረጃ የማስጠበቅ አስተማማኝ ብቃት ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ November 9, 2024