ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለተረጋጋና ቀጣይነት ላለው የምጣኔ ሃብት ዕድገት አገራዊ መግባባት ወሳኝ ሚና አለው January 23, 2025 ለህብረተሰቡ የተቀላጠፈና ከብልሹ አሰራር የፀዳ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው፡- አቶ ጥራቱ በየነ December 25, 2024 የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢኒስቲትዩት “በእሴታችን ትውልድን እንገባ” በሚል መሪ ሐሳብ 18ኛ ዙር የጥናትና ምርምር ጉባኤውን በማካሔድ ላይ ነው June 12, 2025
የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢኒስቲትዩት “በእሴታችን ትውልድን እንገባ” በሚል መሪ ሐሳብ 18ኛ ዙር የጥናትና ምርምር ጉባኤውን በማካሔድ ላይ ነው June 12, 2025