ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቺሊ ኢትዮጵያን ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባሻገር በአፍሪካ ለምታደርገው እንቅስቃሴ ቁልፍ አጋር ማድረግ እንደምትፈልግ ገለጸች November 8, 2024 በበጀት ዓመቱ በመንግሥት እና በበጎ አድራጎት በአጠቃላይ ከ18 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለሕዝብ አገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ July 17, 2024 በዘጠኝ ወራት በመዲናዋ ከተወለዱ ህጻናት ከ64 ሺ በላይ የሚሆኑት በ90 ቀን ውስጥ የልደት ምዝገባ አድርገዋል April 15, 2025
በበጀት ዓመቱ በመንግሥት እና በበጎ አድራጎት በአጠቃላይ ከ18 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው ለሕዝብ አገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ July 17, 2024