‎ሀገር አቀፍ የሕዝብ ኮንፈረንስ መድረክ በሀዋሳ ከተማ ‎እየተካሄደ ነው

You are currently viewing ‎ሀገር አቀፍ የሕዝብ ኮንፈረንስ መድረክ በሀዋሳ ከተማ ‎እየተካሄደ ነው

AMN-የካቲት 15/2017 ዓ.ም

‎የምክክር መድረኩን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ እና የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ እየመሩት ይገኛል።

‎በመድረኩ የሲዳማ ክልል የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ አቶ አስፋው ጎኔሶ፣ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ ማርሻዬን ጨምሮ የክልል እና የከተማ አመራር አካላት ተገኝተዋል።

‎በመድረኩም የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መኩሪያ ማርሻዬ የከተማዋን የልማት ስራዎች የሚያንፀባርቁ ስራዎችን የያዘ ሪፖርት ማቅረባቸውን ከከተማ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review