ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተለያዩ አገራት ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት አህጉር አቀፍ የሰላም ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ November 25, 2024 የግሉ ዘርፍ የክህሎት ልማትን በማሳደግ ረገድ ያለው ተሳትፎ ወሳኝነት እንዳለው ተገለፀ March 12, 2025 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ60 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ልዩ ጨረታ ሊያካሂድ ነው February 24, 2025