ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያና የአሜሪካ ወታደራዊ ግንኙነት ለቀጣናዊ መረጋጋትና ለፀረ ሽብርተኝነት ትግል ወሳኝ ሆኖ ቆይቷል – ኢንጂነር አይሻ መሀመድ November 19, 2024 የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር የሰላም ስምምነት ተፈራረሙ December 2, 2024 ከኮንፈረንስ ቱሪዝሙ እድገት ጀርባ ያሉ እውነታዎች May 24, 2025
የኢትዮጵያና የአሜሪካ ወታደራዊ ግንኙነት ለቀጣናዊ መረጋጋትና ለፀረ ሽብርተኝነት ትግል ወሳኝ ሆኖ ቆይቷል – ኢንጂነር አይሻ መሀመድ November 19, 2024