በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ አስተማማኝ የሆነው የጸጥታ አካለት ከህብረተሰቡ ጋር በቅንጅት በመስራታቸው ነው ፡- ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ January 23, 2025 አራተኛው የኢትዮ-ኡጋንዳ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ መካሄድ ጀመረ April 4, 2025 በብዙሃን ትራንስፖርት እና ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው- ሚኒስቴሩ April 4, 2025