በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ April 23, 2025 በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አማካኝነት ለውጭ ባለሀብት ክፍት በሆኑ የንግድና የኢንቨስትመንት ዘርፎች የቻይና ባለሀብቶች ከምንጊዜው በበለጠ ሁኔታ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ April 24, 2025 የራስን ስልጣን ለማስቀጠል የሚደረግ የጦርነት ቅስቀሳ በትግራይ ህዝበ ተቀባይነት የለውም- ዶክተር አረጋዊ በርሄ March 17, 2025
በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አማካኝነት ለውጭ ባለሀብት ክፍት በሆኑ የንግድና የኢንቨስትመንት ዘርፎች የቻይና ባለሀብቶች ከምንጊዜው በበለጠ ሁኔታ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ April 24, 2025