በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ በምድብ 6 ጨዋታ ፖርቹጋል ቼክ ሪፐብሊክን አሸነፈች Post published:June 19, 2024 Post category:እግር ኳስ ANN-ሰኔ 11/2016 ዓ.ም በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ 6 ጨዋታ ፖርቹጋል ቼክ ሪፐብሊክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ በምድብ 6 የመጀመሪያ ጨዋታ ቱርክ ጆርጂያን 3 ለ 1 ማሸነፏ ይታወሳል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጣልያን ሴሪ አ ዛሬ ይለይለታል May 23, 2025 አርሰናል የሁለት ታዳጊ ተጨዋቾቹን ውል ለማራዘም መቃረቡ ተሰማ April 10, 2025 በአፍሪካ ዞን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሴራ ሊዮን ስታሸንፍ ኬንያ ነጥብ ጣለች March 21, 2025