ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለመቄዶንያ የአረጋዊያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 8ሺህ ኪሎ የሚመዝን የቴምር ድጋፍ ተደረገ March 22, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች አዲስ የተገነቡ ቤቶችን እና የመስሪያ ቦታዎችን አስተላለፉ January 6, 2025 መንግስት በገባው ቃል መሰረት በሁሉም ዘርፍ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ተቀርፀው ስራ ላይ እየዋሉ ነው፡-ወንድሙ ሴታ (ኢንጅነር) January 7, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች አዲስ የተገነቡ ቤቶችን እና የመስሪያ ቦታዎችን አስተላለፉ January 6, 2025