ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ካለን አካፍለን ኢትዮጵያዊ የመደጋገፍ እሴቶችን የምናዳብርበት ነው፡-አቶ ጥራቱ በየነ January 7, 2025 የአዲስ አበባ የባህል ስፖርት ልኡክ ቡድን ጥሩ ተሳትፎ እያደረገ እንደሆነ የቡድን መሪው ተናገሩ March 12, 2025 “በእድሜዬ እኖርበታለሁ ብዬ ያልጠበኩትን መኖሪ ቤት አገኘሁ” December 21, 2024