ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደቡብ ሱዳን በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን ገለፀ January 31, 2025 በመንግስት በኩል ለሰላም፣ ለውይይትና ድርድር የምትጠልቅ ጀምበር እንደሌለች ደጋግመን ማረጋገጥ እንወዳለን-አቶ አደም ፋራህ December 19, 2024 የባህር በር – የከፍታ መስመር March 22, 2025