አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ተጠሪ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

You are currently viewing አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ተጠሪ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

AMN – የካቲት 25/2017 ዓ.ም

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፣ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የምሥራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ተጠሪ ዳይሬክተር ፍራንዝ ሴልስቲን ጋር በፍልሰት እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መወያየታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ሁለቱ ወገኖች ባደረጉት ውይይት በፍልሰት እና ተያያዥ ጉዳዮች ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ያላቸውን ትብብር አጠናክረው ለመቀጠል መስማማታቸው ተመላክቷል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review