አትሌት ሰለሞን ባረጋ በማንችስተር የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር አሸነፈ Post published:May 18, 2025 Post category:ስፖርት AMN-ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በማንቸስተር በተደረገው 10 ኪሎ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል። አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ27:49 በሆነ ስዓት ውድድሩን በአንደኝነት ማሸነፍ ችሏል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው አትሌት ሞስነት ገረመው በ28:21 አራተኛ ደረጃ በመያዝ ማጠናቀቁን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2017 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን ለመሆን ተዘጋጅተናል- የመቻል ሴት እግር ኳስ ተጫዋቾች October 30, 2024 የቶኪዮ ማራቶንን ለማሸነፍ ግምት ያገኘችው ሱቱሜ አሰፋ አሸነፈች March 2, 2025 ዋልያዎቹ ከጊኒ ጋር ለሚያደርጉት ሦስተኛ እና አራተኛ የምድብ ጨዋታዎች የቀን እና የቦታ ለውጥ ተደረገ September 30, 2024