አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችት 3 ነጥብ 4 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል-የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ November 14, 2024 ግብር ከፋዮችን በትምህርት ማብቃት በፍቃደኝነት ታክስን የመክፈል ባህልን ለማዳበር መሰረታዊ ምሶሶ ነው- ገቢዎች ሚኒስቴር March 16, 2025 በአፋር ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ተሃድሶ ስልጠና መግባት ጀመሩ December 19, 2024