“ከረሃብ ነፃ ዓለም” ጉባኤ በዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ

You are currently viewing “ከረሃብ ነፃ ዓለም” ጉባኤ በዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀመረ

AMN-ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም

በተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ)፣ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በአፍሪካ ኅብረት አዘጋጅነት የሚካሄደው ዓለም አቀፍ ጉባኤ በዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

በኮንፈረንሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት እና የተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ዳይሬክተር ጀነራል ገርድ ሙለር ተገኝተዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review