ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በህገ-ወጥ ድርጊት የሚሳተፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል-የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት January 20, 2025 በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካት የሚያስችሉ በጎ ጅምሮች እየተስተዋሉ ነው፡-አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ January 29, 2025 በበይነ መረብ በታገዘ መልኩ በህፃናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ March 16, 2025
በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካት የሚያስችሉ በጎ ጅምሮች እየተስተዋሉ ነው፡-አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ January 29, 2025