የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የሚሰጣቸው ጥቅሞች

You are currently viewing የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የሚሰጣቸው ጥቅሞች

• የግል ድርጅቶች የአክስዮን ድርሻ በመሸጥ የድርጅታቸውን ካፒታል ለማሳደግ እና ለማስፋፊያ ይጠቀሙበታል

• የመገበያያ መድረኩ ምርት፣ አገልግሎት እና ሐሳብ የሚሸጥበት በመሆኑ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎች ሐሳባቸውን እንዲሸጡ ዕድል ይፈጥርላቸዋል

ማንኛውም ድርጅት ለሽያጭ ከመቅረቡ በፊት ተፈትሾ ጥቅም እና ጉዳቱ ተጠንቶ ለገበያ የሚቀርብ በመሆኑ አስተማማኝ ነው

• የውጭ ኢንቨስተሮች የኩባንያ ድርሻ እንዲገዙ ዕድል የፈጠረ በመሆኑ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ያግዛል

• የመንግሥትን ኢኮኖሚ ለማሳደግ ትልቅ አስተዋፅኦ አለው

የምጣኔ ሃብት ምሁሩ አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ በሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ዙሪያ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል ከሰጡት ማብራሪያ የተወሰደ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review