የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ከቻይና የገጠር ልማት ፋውንዴሽን ጋር በጋራ በመሆን ያስመጣቸውን ዊልቼሮች በልደታ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ለሆኑ አካል ጉዳተኞችና የኦቲዝም ታማሚ ህጻናት ድጋፍ አድርጓል።
ጽ/ቤቱ 46 ዊልቼሮችንና የስፖርት ቁሳቁስ ነው ድጋፍ ያደረገው።
የተደረገላቸው ድጋፍ ወገናዊነትን ያሳየና ለቤተሰብ እፎይታን የሠጠ መሆኑን የገለጹት ድጋፍ የተደረገላቸው አካላት የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤትን አመስግነዋል።
በአንዋር አህመድ