የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:April 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግሥትን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በዳንኤል መላኩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባዔ ከጥቅምት 5 እስከ 7 በአዲስ አበባ ይካሄዳል October 10, 2024 ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ የታተመ የማንዋል ደረሰኝ መጠቀም ይገባል-የገቢዎች ሚኒስቴር December 9, 2024 በኢትዮጵያ እና በቱርኪዩ መካከል ያለውን ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት ማላቅ ይገባል -አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ January 9, 2025
ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ የታተመ የማንዋል ደረሰኝ መጠቀም ይገባል-የገቢዎች ሚኒስቴር December 9, 2024