የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:April 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግሥትን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በዳንኤል መላኩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶችን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ February 19, 2025 ኢትዮጵያ የሪያድ ዲዛይን ህግ ስምምነት ሰነድን ፈረመች November 27, 2024 ብልጽግና ፓርቲ ቃሉን በተግባር ለመፈጸሙ አንዱ እና ትልቁ ማሳያ አዲስ አበባ ከተማ ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 30, 2025