የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በይፋ ሥራ ጀመሩ Post published:April 11, 2025 Post category:ኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ በይፋ ሥራቸውን ጀምረዋል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ስብሰባ በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን÷ ሌ/ጀነራል ታደሰ በቀጣይ ወራት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡ በቀጣይ የክልሉን ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮሪደር ልማቱን በገጠር ወረዳዎች ለማስፋት ይሰራል -አቶ ኦርዲን በድሪ September 30, 2024 አምራች ኢንዱስትሪውን ከመደገፍ ረገድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውጤታማ ተግባር በማከናወን ላይ ይገኛል – አቶ መላኩ አለበል April 8, 2025 የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ የቅዳሜና እሁድ የስልጠና ፕሮግራም በይፋ አስጀመረ January 11, 2025