የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአውሮፓ ሻምፒዮንሰ ሊግ ባርሴሎና ከባየርን ሙኒክ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው October 23, 2024 በአዲስ ታሪክ ነግሶ ያመሸዉ አርሰናል! March 5, 2025 ዙምባብዊቷ የቀድሞ የውሃ ዋና ስፖርት ተወዳዳሪ ክርስቲ ኮቨንትሪ የአለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ (IOC) ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጠች March 21, 2025