የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከአምስቱ የኮሪደር ልማት ስራዎች የአንዱ መጠናቀቁ እና ለህዝብ አገልግሎት ክፍት መሆኑ ከታላላቅ ስኬቶች አንዱ ያደርገዋል፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት June 11, 2024 የሚታዩ የኦዲት ግኝቶችን ቀድሞ ለመከላከል የተጀመረውን የውስጥ ኦዲት አደረጃጀት የማጠናከር ስራ በልዩ ትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ May 24, 2025 የመሬት አገልግሎትን በቴክኖሎጂ የተደገፈ በማድረግ ብልሹ አሰራሮችን መቆጣጠር ተችሏል-የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ October 29, 2024
ከአምስቱ የኮሪደር ልማት ስራዎች የአንዱ መጠናቀቁ እና ለህዝብ አገልግሎት ክፍት መሆኑ ከታላላቅ ስኬቶች አንዱ ያደርገዋል፡- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት June 11, 2024