የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎችን መውሰዱ ሀገሪቷ ወደ ፊት እንድትጓዝ ማስቻሉን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ገለጹ June 6, 2025 ለሎጅስቲክስ ዘርፉ እድገት ብቁ ባለሙያ ማፍራት ጉልህ ድርሻ አለው – ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) March 29, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ October 17, 2024