የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ትውልድ ገንቢው አሻራ March 1, 2025 በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025 ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚያረጋግጡ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ላይ ከሁሉም ጋር በትብብር ትሰራለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) October 31, 2024
በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚያረጋግጡ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ላይ ከሁሉም ጋር በትብብር ትሰራለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) October 31, 2024