የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ ሰዉ ተኮር ልማት እና ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው

You are currently viewing የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ ሰዉ ተኮር ልማት እና ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው

AMN – የካቲት 13/2017 ዓ.ም

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራሮች እና ሰራተኞች አዲስ አበባ ከተማ እያከናወነች የሚገኘዉን ሰዉ ተኮር ልማትና ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ይገኛል።

መርሀ-ግብሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ጽሕፈት ቤት ማዘጋጀቱም ተገልጿል፡፡

የአየር መንገዱ አመራሮች እና ሰራተኞች፣ የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን እና ኤግዚቢሽን ማእከል፣ የገላን ጉራ የልማት ተነሺዎች መንደር፣ የነገዋ የሴቶች ተሀድሶ ማአክል፣ የአድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ የተለያዩ የልማት ዉጤቶችን እየተመለከቱ መሆኑም ተመላክቷል።

በሩዝሊን መሐመድ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review