የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዚህ ትውልድ አሻራ በትክክል እየተቀመጠ ነው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ August 23, 2024 የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በቦሌ ክፍለ ከተማ እየተከናወነ ባለው የኮሪደር ልማት እየተሳተፉ ለሚገኙ ሠራተኞች ማዕድ አጋራ June 12, 2024 በቁጭት የጀመርነዉን የዓለም ከተሞች ከደረሱበት የመድረስ ግስጋሴያችን እንፈጥናለን እንጂ ፈፅሞ አንቆምም፤ አንዘገይምም ፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 6, 2024
በቁጭት የጀመርነዉን የዓለም ከተሞች ከደረሱበት የመድረስ ግስጋሴያችን እንፈጥናለን እንጂ ፈፅሞ አንቆምም፤ አንዘገይምም ፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 6, 2024