የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃን በንቃት መተግበር የሀገርን ብልጽግና የማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 17, 2025 ሩዋንዳ አስከፊውን ምዕራፍ በይቅርታ እና በእርቅ ተሻግራ አሁን ላይ በአገር መልሶ ግንባታ ተምሳሌታዊ አገር ሆናለች – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ April 7, 2025 የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ONLF) ማዕከላዊ ኮሚቴ እ.ኤ.አ በ2018 ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። March 3, 2025
የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃን በንቃት መተግበር የሀገርን ብልጽግና የማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 17, 2025
ሩዋንዳ አስከፊውን ምዕራፍ በይቅርታ እና በእርቅ ተሻግራ አሁን ላይ በአገር መልሶ ግንባታ ተምሳሌታዊ አገር ሆናለች – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ April 7, 2025
የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ONLF) ማዕከላዊ ኮሚቴ እ.ኤ.አ በ2018 ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። March 3, 2025