ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይጀምራል February 26, 2025 ዶናልድ ትራምፕ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በመሬት እና የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ዙሪያ እንደሚመክሩ ገለጹ March 17, 2025 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የአሜሪካን የመንገደኞች አውሮፕላን ከጦር ሄሊኮፕተር ጋር ተጋጨ January 30, 2025