ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኮፕ 29 ለኢትዮጵያና አፍሪካ የካርቦን ሽያጭን ተግባራዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ ተስፋ ሰጪ ስምምነቶች የተገኙበት ሆኖ ተጠናቋል – የፕላንና ልማት ሚኒስቴር November 25, 2024 ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ ሊታገድ የሚችልበትን የጊዜ ገደብ ለ75 ተጨማሪ ቀናት አራዘሙ April 6, 2025 የባቱ – አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ መድረሱ ተገለጸ March 19, 2025
ኮፕ 29 ለኢትዮጵያና አፍሪካ የካርቦን ሽያጭን ተግባራዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ ተስፋ ሰጪ ስምምነቶች የተገኙበት ሆኖ ተጠናቋል – የፕላንና ልማት ሚኒስቴር November 25, 2024