ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚዲያ አካላት ፍልሰትንና ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል በሚደረገው ሂደት ውስጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ December 24, 2024 በሸኔ የሽብር ቡድን ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል November 25, 2024 በመዲናዋ አስተማማኝ ሰላምና ደኅንነት መኖሩና ወንጀልም በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱ ተገለጸ April 26, 2025