ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እንዲመዘገቡ በድጋሚ ጥሪ ቀረበ October 2, 2024 የኦሮሚያ ክልል 1 ሺህ 402 የግብርና ትራክተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረከበ April 7, 2025 የከተማ ግብርና በኢትዮዽያ ተጠናክሮ እየተሰራ ይገኛል ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት October 15, 2024