ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለው የኢንቨስትመንትና የንግድ ትብብር በአዲስ ምዕራፍ መከፈቱ ተገለጸ November 14, 2024 በህብረ ብሔራዊነት ማሳያዋ አዲስ አበባ የብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል አብሮነትን እንዲሁም ህብረትን ባንፀባረቀ መልኩ ተከብሮ አልፏል ፡-አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር December 23, 2024 የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አዲስ ተመራጭ ሀገራት አባልነታቸውን በይፋ ይረከባሉ March 25, 2025
በህብረ ብሔራዊነት ማሳያዋ አዲስ አበባ የብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል አብሮነትን እንዲሁም ህብረትን ባንፀባረቀ መልኩ ተከብሮ አልፏል ፡-አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር December 23, 2024